ሰሞኑን አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኙት ቡርትካናማዎቹ አራተኛ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
ድሬድዋ ከተማ የመሐል ተጫዋች የሆነውን ሙሉቀን አይዳኝ ከአዲስ አበበ ከተማ ለሁለት አመት ለማስፈረም ተስማምተዋል፡፡
ሙሉቀን ካቻምና ከናሽናል ሲሜንት አዲስ አበባ ከተማን የተቀላቀለ ሲሆን ውድድሩ እስከ ተቋረጠበት ድረስ ከአዲስ አበበ ከተማ ክለብ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ