መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ!
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ!

አጋራ
አጋራ

ሰሞኑን አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኙት ቡርትካናማዎቹ አራተኛ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።

 

ድሬድዋ ከተማ የመሐል ተጫዋች የሆነውን ሙሉቀን አይዳኝ ከአዲስ አበበ ከተማ ለሁለት አመት ለማስፈረም ተስማምተዋል፡፡

ሙሉቀን ካቻምና ከናሽናል ሲሜንት አዲስ አበባ ከተማን የተቀላቀለ ሲሆን ውድድሩ እስከ ተቋረጠበት ድረስ ከአዲስ አበበ ከተማ ክለብ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...