መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ሥስት ተጨዋቾችን ኣስፈረመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ሥስት ተጨዋቾችን ኣስፈረመ

አጋራ
አጋራ

በዮውሃንስ ሳህለ እየተመራ ስምንት ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ኣሁንም በተመሳሳይ መቐለ ላይ ከቡድኑ ጋር የሙከራ ጊዜ ሲያሳልፍ የነበረውን ኢታሞና ኮሚኔን ማስፈረም ችሏል።ባለፈው ውድድር ዓመት ኣጥቂ መስመር ላይ ክፍተት የታየባቸው ድሬዎች ችግሩን ለመቅረፍ በ2017/18 ውድድር ዓመት በናሚብያ ሊግ እና ዋንጫ 19 ጎሎች ያስቆጠረው ኮሚኔ በቋሚነት ኣስፈርሟል።

በተያያዘ ዜና የቀድሞው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኣዲስ ኣበባ ከተማ ተጨዋች ሀይሉ ነጋሽ ሌላኛው የዮውሃንስ ሳህለ ኣዲስ ፈራሚ በመሆን ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቅሏል፤እንዲሁም ከደደቢት ግብ ጠባቂ ምንተስኖት የግሌን ማስፈረም ችሏል።

መስከረም 26 ይጀመራል ተብሎ በሚጠበቀው ትግራይ ዋንጫ ሚሳተፈው ድሬዳዋ እንደ ኣዲስ እየተገነባ ያለውን ቡድኑን ኣቋም ሚፈትሽበት ጥሩ ኣጋጣሚ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...