መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬደዋ ከነማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ዜናዎችየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬደዋ ከነማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

አስቀድመው ስምምነት የተደረሰባቸው የሁለቱ ተጫዋቾች ውል መቋጫውን አግኝቷል፡፡ ዘንድሮ ከሀዲያ ሆሳና ጋር ጥሩ ቆይታ የነበረውና አምና የድሬ ከነማ ተጫዋች የነበረው የአጥቂ መስመር ተጫዋቹ መሄዲን ሙሳ ለ1 ዓመት ሲፈርም ፡፡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለቢሸፍቱ ኦቶሞቲቭ በ2011 ደግሞ ለኢትዮጵያ መድን በመጫወት ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የቀኝ ተከላካዩ ያሲን ጀማል ደግሞ ለ2 ዓመት ፊርማውን አኑሯል፡፡
አቅም ያላቸውን የድሬዳዋ ልጆች በቡድን ውስጥ ለማቀፍ እቅድ የያዘው ክለቡ ከሁለቱ ተጨዋቾች በተጨማሪ ሌሌች አቅም የላቸውን ተጫዋቾችን ከተስፋ ቡድን እንዲሁም በቅድመ ዝግጅት ወቅት በሙከራ ከሚታዩ ተጫዋቾች በመለየት በቡድኑ ውስጥ እንደሚያካትቱ ተጠቁሟል፡፡

Via – dire kenema offical page

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...