መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ድህረ ጨዋታ የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሁል ሽረ 2-0 ፋሲል ከነማ
ስሁል ሽረየአሰልጣኞች አስተያየትየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ድህረ ጨዋታ የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሁል ሽረ 2-0 ፋሲል ከነማ

አጋራ
አጋራ

በስሁል ሽረዎች አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ ሁለቱም አሰልጣኞች ሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋል።

አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ (ስሁል ሽረ)

“ጨዋታው እንዳያችሁት ከዚህ በተሻለ በርካታ ጎሎች ገብተውበት መጠናቀቅ የነበረበት ጨዋታ ነበር።እንደ አጠቃላይ እንቅስቃሴ ግን ፋሲል ከነማ ይዞት የመጣውን የጨዋታ አቀራረብ ቀድመን ተረድተን ስለነበረ ሀላፊነት ወስደን ከኃላ ቁጥራችንን በመቀነስ ከፍተኛ የሰው ቁጥርን እነሱ ሜዳ ላይ እንዲሆን አርገን በማጥቃት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ አርገን ሁለቱም 90 ደቂቃ ላይ ተጨዋቾቹ አተግብረውት ብዙ ግቦች ስተን ሁለት ግቦችን አግብተን ማሸነፍ ችለናል”

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ (ፋሲል ከነማ)

“ባጠቃላይ በዛሬው ዕለት ሽረ የነበራቸው አቋም በተለይ በመጀመርያው አጋማሽ ጥሩ ነው።ሜዳ ሞልተው ይጫወታሉ፣የነበራቸው የጨዋታ ፍላጎት መልካም ነገር ነው።በኛ በኩል ሁለተኛው አጋማሽ ላይ አሻሽለን ለመምጣት ሞክረናል፤ወደ ጨዋታችን እየተመለስን ባለንበት ወቅት ጎሎች በአጋጣሚ የመጡት።በተለይ ሁለተኛው አጋማሽ ላይ የተሻልን ነበር የሚል ስሜት አለኝ ።ግብ ሲቆጠር ከአንድ ቦታ መነሻ አለው የተቆጠረው ግብ ትንሽ የበረኛችን መዘናጋት አለበት።ከዛ በኃላ የበለጠ የኛ ስሜት የመውረድ ነገር ይታያል ምክንያቱም የመጀመርያ ግብ ሲገባ ስድስት ደቂቃ ነበር የቀረው ከዛ በኃላ ለመነሳት እጅግ ይከብዳል።ባጠቃላይ ከዚህ ትምህርት ምንወስድበት ይሆናል”

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የ30ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች መናፍ ዐወል (አዳማ ከተማ): ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ በመድን ሲሸነፍ የጣና ሞገዶች እና ሰጎኖቹ ድል ቀንቷቸዋል

በሊጉ የሳምንቱ የማሳረጊያ ቀናት ሦስት ጨዋታዎች በኢትዮጵያ መድን ፣ ባህርዳር ከተማ እና...