መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ ዳንኤል ደምሱ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቅሏል
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ዳንኤል ደምሱ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ማይገኙት ሻምፒዮኖቹ ዳንኤል ደምሱን አስፈርመዋል።

የጋብርኤል መሀመድን ቦታን ለመሸፈን በርካታ ተጨዋቾችን ለሙከራ ያመጡት መቐለ 70 አንደርታ በመጨረሻም የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና ና ወልድያ ከተማ አማካይ ማስፍረም ችለዋል።በቅርቡ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው ዳንኤል ደምሱ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ጥሩ ጅማሮ ቢያሳይም ከዲድየር ጎሜዝ ስንብት በኃላ አብዛኛውን ጊዜ ከመጀመርያ ተሰላፊዎች ውጪ በመሆን አሳልፏል።

በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር አራት ተጨዋቾችን ያስፈረሙት ምዓም አናብስቶቹ በቀጣይ ቀናትም ተጨማሪ ተጨዋቾን ለማስፈረም በንግግር ላይ ናቸው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...