መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ዲዲየ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለሁለት ዓመት እሚያቆየውን ውል አራዝሟል ።
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ዲዲየ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለሁለት ዓመት እሚያቆየውን ውል አራዝሟል ።

አጋራ
አጋራ

ዲዲየ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለሁለት ዓመት እሚያቆየውን ውል አራዝሟል ።

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያሳለፍነውን ዓመት መቆየት የቻሉት ዲዲየ ጎሜዝ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የውል ስምምነታቸውን ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት ማራዘማቸው ታውቋል።

አሰልጣኙ ያሳለፈውን ዓመት 2010 ዓ.ም ጀምሮ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የቆዩት አሰልጣኙ በዛሬው እለት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለቀጣዩ ሁለት ዓመታት እስከ ሐምሌ 2013 ዓ.ም ድረስ እሚያቆያቸውን ውል ፈርመዋል።

በአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ ላይ እሚሳተፈው ኢትዮጵያ ቡና በመክፈቻ ጨዋታው አዳማ ከተማን እሚያስተናግድ ይሆናል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...