ወልቂጤ ከተማ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ቅጣት ተላልፎበታል።
በ13ኛው ሳምንት መርሃግብር ወልቂጤ ከተማ ሲዳማ ቡናን ባስተናገደበት ለተከሰተው ስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል
ጥፋተኛ ነው በሚል የዲሲፕሊን ኮሚቴ ወልቂጤ ከተማ 40ሺ ብር እንዲከፍልና 2 ጨዋታ ከሜዳ ውጪ እንዲጫወት ወስኗል፡፡
የገለልተኛ ሜዳውን አወዳዳሪው አካል እንዲወስን ገንዘቡን በ7 ቀን ገቢ እንዲያደርግ ካላደረገ በየቀኑ 2% በመቶ የሚጨምርና ካልከፈለም ማንኛውንም ግልጋሎት ከፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት እንዳያገኝ ተወስኗል፡፡
አስተያየት ይስጡ