መነሻ ገጽ ወልቂጤ ከተማ ዲሲፕሊን ኮሚቴ ወልቂጤ ከተማን ቀጥቷል
ወልቂጤ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዲሲፕሊን ኮሚቴ ወልቂጤ ከተማን ቀጥቷል

አጋራ
አጋራ

ወልቂጤ ከተማ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ቅጣት ተላልፎበታል።

 

በ13ኛው ሳምንት መርሃግብር ወልቂጤ ከተማ ሲዳማ ቡናን ባስተናገደበት ለተከሰተው ስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል
ጥፋተኛ ነው በሚል የዲሲፕሊን ኮሚቴ ወልቂጤ ከተማ 40ሺ ብር እንዲከፍልና 2 ጨዋታ ከሜዳ ውጪ እንዲጫወት ወስኗል፡፡

 

የገለልተኛ ሜዳውን አወዳዳሪው አካል እንዲወስን ገንዘቡን በ7 ቀን ገቢ እንዲያደርግ ካላደረገ በየቀኑ 2% በመቶ የሚጨምርና ካልከፈለም ማንኛውንም ግልጋሎት ከፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት እንዳያገኝ ተወስኗል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...