የከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ኢትዮጵያ ፕሪሜየርሊግን የተቀላቀሉት ደቡብ ፖሊሶች ከኣሰልጣኛቸው ግርማ ታደሰ ጋር መለያየታቸው ተከትሎ የቀድሞው የሃዋሳ ከተማ፣ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ኣሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን በኣሰልጣኝነት ሾምዋል።
ከስምንት ዓመት በፊት ጌታነህ ከበደን ለኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ያስተዋውቁት ደቡብ ፖሊሶች ለ2011 ኢትዮጵያ ፕሪሜየርሊግ ዝግጅታቸውን ተጨዋቾችና ኣዲስ ኣሰልጣኝ በማስፈረም ጅምረዋል።
አስተያየት ይስጡ