መነሻ ገጽ ዜናዎች ዮናታን ከበደ ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

ዮናታን ከበደ ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ዮሐሃንስ ሳህሌ እየተመራ 11 ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ከተማ ዮናታን ከበደን ከወላይታ ድቻ የክረምቱ 12ኛ ፈራሚውን ኣድርጓል።ባለፈው ዓመት ከወላይታ ድቻ ጋር ያሳለፈው የቀድሞው የአርባምንጭ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ዮናታን መቐለ ላይ ዝግጅቱን በማድረግ ላይ ሚገኘውን የድሬዳዋ ከተማ በመቀላቀል ነገ በሚጀመረው ትግራይ ዋንጫ እንደሚሳተፍ ይጠበቃል።

ሀይሉ ነጋሽ፣ኢታሞና ኮሚኔን፣ምንተስኖት የግሌን ጨምሮ 9 ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ እንደ ኣዲስ እየተዋቀረ ያለውን ቡድን የማቀናጀት ከፍተኛ ስራ ይጠብቃቸዋል፤ እንዲረዳቸው ትግራይ ዋንጫም ኣቋሟቸውን ሚፈትሹበት ጥሩ ኣጋጣሚ ሆኖላቸዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...