መነሻ ገጽ ወልዋሎ ዮሐንስ ሳህሌ ከወልዋሎ ጋር የሚያቆያቸውን የአንድ ዓመት ውል ተፈራረሙ
ወልዋሎዜናዎች

ዮሐንስ ሳህሌ ከወልዋሎ ጋር የሚያቆያቸውን የአንድ ዓመት ውል ተፈራረሙ

አጋራ
አጋራ

 

በተጠናቀቀው ውድድር ዓመት አጋማሽ የወልዋሎ እሰልጣኝነትን ከፀጋይ ኪዳነ ማርያም ተቀብለው ጥሩ እሚባል ጊዜያትን ያሳለፋት ዮሐንስ ሳህሌ ቀጣይ ዓመት ከወልዋሎ ጋር እሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል።

ትላንትና በይፋ በተከፈተው የኢትዮጵያ የክረምት ተጨዋቾች ዝውውር ሁለት ተጨዋቾችን ያጣው ወልዋሎ እዳዲስ ተጨዋቾችን ለማስፈረም በገበያው በንቃት እንደሚሳተፍ ይገመታል።

በ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር የተሳካ ዓመት ያሳለፋት ዮሐንስ ሳህለ በቅርብ ዓመታት የደጋፊውን ፍላጎት ማሟላት የተቸገረውን ወልዋሎ የዋንጫ ተፎካካሪ ሊያደርጉት እንደሚችሉ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...