መነሻ ገጽ መከላከያ ዮሐንስ ሳህሌ በዛሬው እለት መከላከያን በይፋ ተረክቧል
መከላከያዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ዮሐንስ ሳህሌ በዛሬው እለት መከላከያን በይፋ ተረክቧል

አጋራ
አጋራ

 

በፕርሚየር ሊጉ ብሎም በብሔራዊ ቡድን በማሰልጠን ስኬታማ የሚባል ዓመታትን እና ቡድን በመገንባት የሚታወቁት አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በዛሬው እለት ለመከላከያ መፈረማቸውን ለማወቅ ተችሏል ::

ሀትሪክ ባገኘችው ምንጭ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከዚህ ቀደም የትኛውንም አይነት ስምምነት ከመከላከያ ጋር አለመድረሳቸውን ለማረጋገጥ ሲቻል አሰልጣኙ በቀጣይ አንድ ዓመት በብሔራዊ ሊግ ብርቱ ፉክክር እንደሚጠብቃቸው ይጠበቃል ።

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ከተለያዩ በኋላ ያለፉትን ወራት ያለ ክለብ ይገኙ ነበር ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...