ሌሊቱን ከስሑል ሽረ ጋር መለያየቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ያሳወቀው ዩጋንዳዊው ያስር ሙገርዋ ለሲዳማ ቡና ለመጨዋት ተስማምቷል ።
ያስር ሙገርዋ ሊጉ ዳግም መካሄዱን የሚቀጥል ከሆነ ለሲዳማ ቡና የፊት መስመር ክፍል ተጨማሪ የማጥቃት ሀያል እንደሚሆን ይታሰባል ።
ያስር ሙገርዋ በፕርሚየር ሊጉ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ መጫወት ሲችል ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣየቱ አስቀድሞ በደቡብ አፍሪካ ለኦርላንዶ ፓይሬትስ መጫወቱ ይታወሳል ።
አስተያየት ይስጡ