መነሻ ገጽ ሴካፋ ዩጋንዳ የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ሻምፒዮን ሆነች
ሴካፋዜናዎች

ዩጋንዳ የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ሻምፒዮን ሆነች

አጋራ
አጋራ

 

ላለፋት ሥስት ሳምንታት በኤርትራ አዘጋጅነት የተካሄደው ውድድር ዛሬ በኡጋንዳ እና ኬንያ መካከል በተካሄደ የፍፃሜ ጨዋታ ተጠናቅዋል።

የአንድ ቡድን ፍፁም በላይነት በታየበት ጨዋታ ኡጋንዳዎች የኬንያ አቻቸውን 4ለ0 በማሸነፍ የውድድሩ ሻምፒዮን ሆነዋል።

10 ሃገራትን በሁለት ምድብ ከፍሎ በተካሄደው ውድድር ሃገራችን ኢትዮጵያ በምድብ ሁለት ተድልድላ የነበረች ሲሆን በሥስት ጨዋታ ተሸንፋ በአንድ አቻ ወጥታ ከምድባ መስናበትዋ ሚታወስ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...