መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ እጣ ማውጣት ስነስርዓት ተካሂዷል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ እጣ ማውጣት ስነስርዓት ተካሂዷል።

አጋራ
አጋራ

የ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ግምገማ እና የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ተካሂዷል ። የመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ተፋላሚዎች ታውቀዋል


ጥቅምት 17 ቀን 2011

1ኛ ሳምንት

አዳማከተማ ከ ጅማ አባጅፋር
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህርዳር ከተማ
ሽረ እንዳስላሴከ ወላይታ ድቻ
ሲዳማ ከፋሲል ከተማ
ሀዋሳ ከተማከ ወልዋሎአዲግራት
መቐለ ከተማ ከ ደደቢት
ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬደዋ ከተማ
ደቡብ ፖሊስ ከ መከላከያ


የ2011 የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ድልድል ታውቋል

ወላይታ ድቻ ከ ጅማአባጅፋር
ኢትዮጵያ ቡና ከ ደደቢት
ሽረ እንዳስላስ ከ ሲዳማ ቡና
ድሬደዋ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ
አዳማ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ
ወልዋሎ አዲግራት ከ ፋሲል ከተማ
መቐለ ከ ደቡብ ፖሊስ
መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ


*በጉባኤው ላይ የተነሱ አንኳር አንኳር ሁነቶች አስመልክቶ አመሻሹ ላይ በድህረ ገፃችነሰ ላይ እምናስነብብ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...