መነሻ ገጽ ሊግ ካምፓኒ የፕርሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ ህጋዊ ፍቃድ አገኘ !
ሊግ ካምፓኒዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የፕርሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ ህጋዊ ፍቃድ አገኘ !

አጋራ
አጋራ

 

ከዚህ ቀደም በሊግ አወዳዳሪ ኮሚቴ ይመራ የነበረው የኢትዮጵያ ወንዶች ፕርሚየር ሊግ ከዚ በሃላ በፕርሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ እንደሚተዳደር ተገልፆል ::

የፕርሚየር ሊጉ አብይ ኮሚቴ ቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ በዛሬው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የአንደኛ ዙር ውድድር ግምገማ የመክፈቻ ንግግር ላይ እንዳሉት ሼር ካምፓኒው ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ ሰርተፍኬት እንደተሰጠው እና በአቶ ክፍሌ ሰይፈ ዋና ስራ አስኪያጅነት እንደሚመራ ገልፀዋል ::

ሼር ካምፓኒው የፋይናንስ ሀላፊ እና የካሸር አካውንታንት ሀላፊዎችን ወደ ፊት ይፋ እንደሚያደርግም ተናግረዋል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...