መነሻ ገጽ ዜናዎች የፕሪምየር ሊግ ክለቦች የመጀመሪያው ዙር እረፍት አንድ ሳምንት ሊጨመርበት ይችላል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች የመጀመሪያው ዙር እረፍት አንድ ሳምንት ሊጨመርበት ይችላል

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር የፊታችን አርብ እሁድና ሰኞ በሚደረጉ 8 ጨዋታዎች ይጠናቀቃሉ ሆኖም የመጀመሪያው ዙር ሁለት ሳምንታት የእረፍት ጊዚት ቢኖሩም በብሄራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት አንድ ሳምንት ሊጨመር ይችላል ተብሎ ይጠበቃል ።

በኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ መብራህቱ የሚመሩት ዋሊያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ምክንያት ለሚኖራቸው ጨዋታ ለመጀመሪያው ዙር እረፍት የአንድ ሳምንት መራዘም ምክንያት ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...