መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ የጦና ንቦቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አራዘሙ !
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጦና ንቦቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አራዘሙ !

አጋራ
አጋራ

 

የወላይታ ድቻን የፊት መስመር እየመራ የሚገኘው ባዬ ገዛኸኝ ለተጨማሪ ዓመታት በጦና ንቦቹ ቤት ለመቆየት መስማማቱ ተገለፀ ።

ወላይታ ድቻዎች ከደቂቃዎች በፊት በሊጉ የፊት መስመር አጥቂ ቦታ ላይ ብቃቱን ያስመሰከረውን ባዬ ገዛኸኝ በክለቡ ማቆየት ችለዋል ።

ባዬ ገዛኸኝ ያለፈፉትን ቀናት ስሙ ከተለያዩ የሊጉ ክለቦች ጋር ሲነሳ መቆየቱ ይታወቃል ።

ባዬ ገዛኸኝ ከዚህ ቀደም ከሚዛን ቴፒ አንስቶ በስልጤ ወራቤ ፣ መከላከያ ፣ ሲዳማ ቡና በመጫወት አሳልፏል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...