መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ የጣና ሞገዶቹ በመጨረሻም የኮከባቸውን ውል አራዘሙ !
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

የጣና ሞገዶቹ በመጨረሻም የኮከባቸውን ውል አራዘሙ !

አጋራ
አጋራ

 

ባህር ዳር ከተማዎች የኮከብ ተጫዋቻቸውን ውል ማራዘማቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

ፍፁም ዓለሙ በጣና ሞገዶቹ ቤት ለቀጣይ ዓመታት ለመቆየት ከስምምነት እንደ ደረሰ ይፋ ሆኗል ።

ፍፁም ዓለሙ ከፋሲል ከነማ የጣና ሞገዶቹን ከተቀላቀለ በኋላ አስደናቂ ብቃቱን ሲያሳይ ሲቆይም በተለይም ለቡድኑ ውጤት ቁልፍ ሚናን ሲጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።

በተለይም ከሊጉ ጅማሮ በፊት በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጎልቶ መውጣት ሲቻል የጨዋታ ኮከብ በመባል መመረጡ የሚታወስ ነው ።

በተለይም ከሳምንታት በፊት መቐለ 70 እንደርታን መቀላቀሉ ቢገለፅም በመጨረሻ ሰዓት ዝውውሩ እንከን እንደገጠመው እና ሊሳካ አለመቻሉ ለማወቅ ተችሏል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...