መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ የጣናው ሞገዶች ነገ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ግልጋሎት አያገኙም
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጣናው ሞገዶች ነገ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ግልጋሎት አያገኙም

አጋራ
አጋራ

 

ባህርዳር ከተማ በነገው ጨዋታ የፍፁም አለሙን ግልጋሎት አያገኝም።

በ11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ ከተማን አስተናግደው በመጨረሻ ደቂቃዎች ገብ ሶስት ነጥብ ጨብጠው የወጡት ባህርዳር ከተማዎች።

ወሳኙ ተጫዋቻቸው እግሩ ላይ ባጋጠመው ጉዳት 45ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ መውጣቱ የሚታወስ ሲሆን። ከጉዳቱ ባለማገገሙ ነገ ከወልቂጤ ከተማ ጋር ላለባቸው ጨዋታ ለባህርዳር ከተማ የማይሰለፍ ተጫዋች ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...