ባህርዳር ከተማ በነገው ጨዋታ የፍፁም አለሙን ግልጋሎት አያገኝም።
በ11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ ከተማን አስተናግደው በመጨረሻ ደቂቃዎች ገብ ሶስት ነጥብ ጨብጠው የወጡት ባህርዳር ከተማዎች።

ወሳኙ ተጫዋቻቸው እግሩ ላይ ባጋጠመው ጉዳት 45ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ መውጣቱ የሚታወስ ሲሆን። ከጉዳቱ ባለማገገሙ ነገ ከወልቂጤ ከተማ ጋር ላለባቸው ጨዋታ ለባህርዳር ከተማ የማይሰለፍ ተጫዋች ነው።
አስተያየት ይስጡ