መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የጅማ አባጅፋር የፕሪሚየር ሊግ ፀሃይ እየጠለቀ ይሆን?
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

የጅማ አባጅፋር የፕሪሚየር ሊግ ፀሃይ እየጠለቀ ይሆን?

አጋራ
አጋራ

 

👉 የመክፈያው ቀን ይራዘምልን ብለው ቢጠይቁም
ተቀባይነት አጥተዋል….

 

ጅማ አባጅፋሮች ክፈሉ የተባሉት የመመዝገቢያ 870 ሺህ ብር የመክፈያ ቀነገደቡ በ15 ቀን እንዲራዘም ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል፡፡ በአዲሱ የሊግ ኮሚቴ ከታገዱት 7 ክለቦች 6ቱ የተጠየቀውን ከፍለው ለሁለተኛው ዙር ዝግጁ ሲሆኑ ጅማ አባጅፋሮች ግን ቀኑ እንዲራዘም ጠይቀዋል፡፡ ሊግ ኮሚቴም በሰጠው ምላሽ ምንም የሚራዘም ቀን እንደሌለ ገንዘቡም ካልተከፈለ የእሁዱ ጨዋታ በፎርፌ እንዲቀጡ እንደሚደረጉ በመግለፅ ጥያቄውን ውድቅ አድርጓል፡፡ ጅማዎች ለመክፈል 15 ቀን ድረስ ከጠበቁ ከባህርዳር ከተማና አርብ ከኢትዮጲያ ቡና ጋር የሚደረገው ጨዋታ በፎርፌ ሊቀጡ ይችላሉ ተብሎ ተሰግቷል፡፡ ይሄ ደግሞ በፌዴሬሽኑ ደንብ መሠረት ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲወርዱ ሊያስገድዳቸው ይችላል ተብሏል፡፡ አሁንም የባከነ ሰአት አለ….

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...