መነሻ ገጽ ዜናዎች የዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ቀን ተራዘመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ቀን ተራዘመ

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሊጉን የሚያስተናግዱ ሰባት ስታዲየሞች የሚገመግመው የባለሙያዎች ቡድን ምላሽና የመንግስት ውሳኔ እየተጠበቀ ባለበት በአሁኑ ሰአት የዝውውር መስኮቱ የሚጀመርበት ቀን ወደ መስከረም 15 /2013 መዛወሩ ታውቋል፡፡

የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በሰጠው ውሳኔ መስከረም 2/2013 የነበረው የዝውውር መስኮቱ መክፈቻ ቀኑ ለመንግስት ምላሽ ጊዜ ለመስጠት ታስቦ ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...