መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ የዋልያዋቹ ኮከብ ወደ ሜዳ ተመልሷል !
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

የዋልያዋቹ ኮከብ ወደ ሜዳ ተመልሷል !

አጋራ
አጋራ

 

ያለፉትን 254 ቀናት ባጋጠመው ጉዳት ከሜዳ ርቆ የቆየው ዑመድ ኡክሪ በትላንትናው ዕለት ወደ ሜዳ በመመለስ ጨዋታውን ከረጅም ጊዜ በኋላ አካሂዷል ።

ኡመድ በትላንትናው ዕለት አስዋን ከሜዳው ውጪ ከ ኤል ጌይሽ ጋር ያለ ምንም ግብ አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ላይ ተቀይሮ በመግባት ጨዋታውን ከረጅም ጊዜ ጉዳት በኋላ ማድረግ ችሏል ።

ዑመድ ኡኩሪ በዚሁ ጉዳት የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች ሲያመልጡት ከጉዳት መመለሱን ተከትሎ በሚያሳየው ወቅታዊ ብቃት ወደ ብሔራዊ ቡድን ዳግም ለመቀላቀል ብርቱ ፉክክር እንደሚጠብቀው ይጠበቃል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...