መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የዋሊያዎቹ አለቃ ወቅታዊ መግለጫ !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የዋሊያዎቹ አለቃ ወቅታዊ መግለጫ !

አጋራ
አጋራ

በአሁን ሰዓት ለጋዜጠኞች የጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጡ የሚገኙት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ምላሾችን እየሰጡ ይገኛሉ ።

” ተጨዋቾቹ ዳሌ አውጥተዋል የሚለውን ሰምቻለው ነገር ግን ዳሌ ያወጣ ተጨዋች አልገጠመኝም ” ሲሉ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል ።

• አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ብሄራዊ ቡድኑ በጥሩ ሁኔታ እየተዘጋጀ መሆኑን ገልጿል፡፡

• ሐሙስ እና እሁድ ከዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን ጋር ከሚደረገው የወዳጅነት ጨዋታ በኋላ ያሉትን የተጨዋቾች ቁጥር ቀንሰን ለኒጀሩ ጨዋታ የምንዘጋጅ ይሆናል ሲልም አስረድቷል ፡፡

• የተጨዋቾቹ አቋም እንደፈራነው አልነበረም ያ ማለት ሁሉም የጠራናቸው 38 ተጨዋቾች ለጨዋታ ዝግጁ ናቸው ማለት አይቻልም ።

• ከታፈሰ ሰለሞን ጋር ተያይዞ የተፈጠረውን ችግር መርምረን የእርምት እርምጃ ወስደናል ፣ ልጆቹ ወጣት እንደመሆናቸው ስህተት ሰርተዋል አርመናቸዋል ።

• ትልቅ የገጠመኝ ፈተና የሚዲያን ጥያቄ በሚፈለገው መጠን መመልስ አለመቻሌ ነው ፣ በቲቪ ሁሌ ብታይ ደስ ይለኛል ነገር ግን በቲቪ ከምታይ ብሰራ እመርጣለሁ ሲሉ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...