By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚካሄደውን ጥረት ቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ አይ ቪ ፍሉድስ ለገሰ፡፡
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚካሄደውን ጥረት ቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ አይ ቪ ፍሉድስ ለገሰ፡፡

hatricksport team
hatricksport team 6 years ago
Share
SHARE

 

በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ቅድመ ዝግጅት ለማጠናከር የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገጻቸው ተቋማትና ባለሃብቶች በዓይነትና በገንዘብ የድጋፍ እጆቻቸውን እንዲዘረጉ ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ነው፡፡

የምክትል ከንቲባውን የድጋፍ ጥሪ ተከትሎ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ከደርባ ሲሚንቶና ከሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማህበር ጋር በመተባበር ግምታቸው ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ አይቪ ፍሉድስ ለከተማ አስተዳደሩ ለግሷል፡፡


የስፖርት ማህበራችን ስራ አመራር ቦርድ ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ድጋፉን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመገኘት ለምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ በዛሬው እለት አስረክበዋል፡፡
አቶ አብነት ገብረመስቀል ቅዱስ ጊዮርጊስ ህዝባዊ ክለብ እንደመሆኑ ለአገራዊ ጥሪዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠትና የቅርብ ድጋፍ ማድረግ የስፖርት ማህበሩ የቆየ ባህልና ልምድ እንደሆነ ገልጸው አሁን የአለምን ህዝብ እያስጨነቀ ያለው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከሀገራችን እስኪጠፋ ድረስ ማህበሩ በሚችለው አቅም ሁሉ ድጋፍ ማድረጉን የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል፡፡

- ማሰታውቂያ -

ህብረተሰቡ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በጤና ባለሙያዎችና በሚመለከታቸው መንግስታዊ ተቋማት አማካኝነት የሚተላለፉ የመከላከያ ምክሮችን በመቀበል ራሱን እንዲጠብቅም አሳስበዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ አስተዳደሩ ላቀረበው ጥሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡


ሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትም በዓይነትም ይሁን በገንዘብ ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ምክትል ከንቲባው ጠይቀዋል።

via- st George S A

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article “በመቐለ 7ዐ አንደርታ ቡና እያለሁ ያገኘሁትን ጥሩና ተመሳሳይ ነገሮች ተመልክቻለሁ”ተስፋዬ በቀለ /ጃምቦ/ (መቐለ 70 አንደርታ)
Next Article “የጣና ሞገድ ደጋፊዎች የራሳቸው ቀለም ያላቸዉ ምርጥ ደጋፊዎች ናቸው ፤ {Yellow Wall} የሚል መጠሪያ ካላቸው የዶርቱሞንድ ደጋፊዎች ጋር ይመሳሰሉብኛል” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ (ባህር ዳር ከነማ) ክፍል-1

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችኢትዮጵያን በውጪ

ሎዛ አበራ ነገም ትጠበቃለች

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያይተዋል
የጨዋታ ዘገባ | የአለልኝ አዘነ የመጨረሻ ግብ ለሀዋሳ ሶስት ነጥብ አስገኝቷል
የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ቋሚ አሰላለፍ ታውቋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?