መነሻ ገጽ ካፍ የካፍ ፕሬዝዳንት አህመድ አህመድ ከሰአታት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡
ካፍዜናዎች

የካፍ ፕሬዝዳንት አህመድ አህመድ ከሰአታት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡

አጋራ
አጋራ

 

ከማዳጋስካር አንታናናሪቦ ተነስተው ወደ ካይሮ ግብጽ የሚጓዙት አህመድ አህመድ ምሽት አንድ ሰአት ላይ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡

ፕሬዝዳንቱ ትራንዚት ሲያደርጉ ባላቸው 4 ሰአት ላይ በፌዴሬሽኑ የእራት ግብዣ የሚደረግላቸው ሲሆን ፕሬዝዳንቱ አቶ ኢሳያስ ጅራና ዋና ጸሃፊው ባህሩ ጥላሁን ጋር ተቀብለዋቸው በቦሌ ቪ አይ ፒ ሳሎን ከአህመድ አህመድ ጋር በኢትዮጲያ እግርኳስ ዙሪያና ሌሎች ጉዳዮች ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የፌዴሬሽኑ ምንጮች ገልጸዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫና ሌሎች ቁሳቁሶች ካይሮ ከሚገኘው ቢሮው የተዘረፈው ካፍ ከግብጽ የጸጥታ ሃይሎች ጋር ዝርፊያው ላይ ምርመራ መጀመራቸው ታውቋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...