መነሻ ገጽ ዜናዎች የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የፊፋን አናሊስስ እንዲሰሩ ሃላፊነት ተሰጣቸው፡፡
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የፊፋን አናሊስስ እንዲሰሩ ሃላፊነት ተሰጣቸው፡፡

አጋራ
አጋራ

የአለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ፊፋ (FIFA) ከየካቲት 30/2012 – መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ያዘጋጀውን FIFA HIGH PERFORMANCE PROGRAMMES GLOBAL FOOTBALL ECO SYSTEM ስልጠና ተከታትለው አጠናቀዋል፡፡

ፊፋ በዙሪክ ባዘጋጀው በዚህ ወርክ ሾፕ ላይ የተሳተፉት ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለአምስት ቀን የተሰጠውን ስልጠና በብቃት ካጠናቀቁ በኋላ ኃላፊነት ሰጥቷቸዋል፡፡

ኢንስትራክተሩ በሁለት አህጉሮች መስራታቸውን ከግምት በማስገባት በእስያና በአፍሪካ አህጉሮች በ8 አገሮች የሚሰሩ ሲሆን አዲሱን የፊፋ GLOBAL FOOTBALL ECO SYSTEM ANALYSIS በህንድ፤ በሊባኖስ፤ በናይጄሪያ፤ በደቡብ ፈአፍሪካ፤ በዛምቢያ በዝምባብዌ በማላዊና በኬንያ ላይ የሚሰሩ ይሆናል፡፡

የአለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ፊፋ (FIFA) ባዘጋጀው ስልጠና ላይ እንዲሳተፍ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ጉዞው በአጭር ጊዜ ውስጥ እነዲሳካ ላደረጉት ሃገራዊ ትብብር ኢንስትራክተሩ አመስግነዋል፡፡

የኢትዮጵያ እግር ኳስ  ፌዴሬሽንም ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ  ለዚህ ሃላፊነት በመብቃቱ የተሰማውን ደስታ ይገልፃል፡፡

Via-EFF

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...