መነሻ ገጽ ዜናዎች የእግር ኳስ ዳኞች በፌደሬሽኑ ላይ ቅሬታቸውን አሰሙ
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የእግር ኳስ ዳኞች በፌደሬሽኑ ላይ ቅሬታቸውን አሰሙ

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጲያ እግርኳስ ዳኞች እና ታዛቢዎች ማህበር የፕሪሚየር ሊግ ዳኞች ከ11ኛ-14ኛ ሳምንት ያለዉ መርሃግብር ላይ የሙያና የቀን አበል አለመከፈላቸውን ቅሬታ አቅርበዋል።

ቅሬታው

1.ዳኞች ክፍያ ሳይፈፀምላቸው ውድድሮች እየመሩ እንደሚገኙ እና ክፍያ እንዳልተፈመላቸው።

2. ዳኞች እና ኮሚሽነሮች ያወጧቸውን ወጪዎች በአፋጣኝ መመለስ ሲኖርበት ከአንድ ወር በላይ ዘግይቷል።

3. የተደረገው የሞያ እና አበል ማሻሻያ ክፍያ ተፈፃሚ አለመሆናቸው ጠቅሰው ይሄ ችግር የማይስተካከል ከሆነ ደግሞ ከ2ኛ ዙር ጀምሮ እንደማያጫውቱ ባወጡት መግለጫ አስጠንቅቀዋል፡፡

የተላከው ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል 👇👇

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...