መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን በፕሪምየርሊጉ ጥሩ ስፖርታዊ ጭዋነት ላሳየው ክለብ የምስክር ወረቀት ሸልሟል።
ሀዋሳ ከተማዜናዎች

የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን በፕሪምየርሊጉ ጥሩ ስፖርታዊ ጭዋነት ላሳየው ክለብ የምስክር ወረቀት ሸልሟል።

አጋራ
አጋራ

ከወትሮው በተለየ በዘንድሮው አመት በሁሉም ክለቦች ማንኛውም ውጤቶች በፀጋ የመቀበል አዝማሚያ እየተስተዋለ ይገኛል በዚህም ምክንያት የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን የሀዋሳ ከነማ ደጋፊዎች ማህበር በስፖርታዊ ጨዋነት ላይ ላደረገው መልካም ተግባር እና ጨዋታዎች ተጀምረው ያለምንም እንከን እንዲጠናቀቁ በማድረጉ ነው ከማህበሩ ይህን የምስክር ወረቀት በምስጋና መልክ የተበረከተለት፡፡ ይህ መልካም ተግባር በሌሎች የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች መተግበር ያለበት ጉዳይ መሆኑ ሀትሪክ ስፖርት ታሳስባለች።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...