መነሻ ገጽ U -17 ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት ብሄራዊ ቡድን የኡጋንዳ ኣቻውን ኣሸነፈ
U -17 ብሄራዊ ቡድንሴካፋአፍሪካዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት ብሄራዊ ቡድን የኡጋንዳ ኣቻውን ኣሸነፈ

አጋራ
አጋራ

በተመስገን ዳና እየተመራ ለመጀመርያ ጊዜ በሩዋንዳ ኣዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የሴካፋ ዞን ለኣፍሪካ ዋንጫ ከ17 ዓመት በታች ማጣሪያ ጨዋታ አየተሳተፈ ያለው ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ኣመሻሽ ላይ የኡጋንዳ ኣቻውን በ13ኛው ደቂቃ ላይ በሃዋሳ ከተማ ወጣት ቡድን ተጨዋች ምንተስኖት ኢንድሪያስ ብቸኛ ግብ ኣሸንፎ መውጣት ችሏል።

በምድብ ሁለት ከጁቡቲ፣ደቡብ ሱዳን፣ኬንያና ኡጋንዳ የተደለደለችው ኢትዮጵያ የምድብዋ ቀጣይ ጨዋታ ማክሰኞ ከጁቡቲ ብሄራዊ ቡድን ታደርጋለች።

የውድድሩ ኣሸናፊ እና ሁለተኛ ሚወጣው ብሄራዊ ቡድን በቀጥታ በታንዛንያ ኣዘጋጅነት የሚካሄደው የኣፍሪካ 17 ዓመት ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ከሜሲ ጋር በአንድ ሜዳ የደመቀው የሜጀር ሊግ ሶከሩ ኮከብ ማረን ሀይለስላሴ

የማረን ሁለቱ ታናናሽ ወንድሞቹም እግር ኳስን ተጫውተዋል አሁን ላይስ ምን ላይ ናቸው።...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የእናቱን ሀገር መለያ የመልበስ ፍላጎት ያለው የግራ መስመር አጥቂ

ለአሜሪካ ከሀያ አመት በታች ብሔራዊ ቡድን የተጫወተው እና በዴንማርክ የሚገኘው ተጫዋች። እናቱ...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

“ኢትዮጵያን ባገለግል እጅግ ደስ ይለኛል” ወጣቱ ተጫዋች ጆሲሳ ስምዖን

በጀርመኑ ኮሎኝ የሚገኘው እና በቀጣዩ ክረምት ወደ ዋናው ቡድን የሚያድገው ወጣቱ የግራ...