መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ድሬዳዋ ከተማ ላይ ቅጣት አስተላለፈ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ድሬዳዋ ከተማ ላይ ቅጣት አስተላለፈ

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲስፕሊን ኮሚቴ የድሬዳዋ ከተማ አለአግባብ ከስራ አሰናብቶናል በማለት ጉዳያቸው እንዲታይላቸው አቤቱታቸውን ላቀረቡት ዮናታን ከበደ ወሰኑ ማዜ እና ሀይሌ እሸቱ የሚከተሉትን ውሳኔ ወስኗል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲስፕሊን ኮሚቴ ተጨዋቾቹ ባቀረቡት አቤቱታ የወሰነላቸው ውሳኔ ድሬዳዋ ልጆቹ ላይ ያሳለፈው የስንብት ውሳኔ እንዲሻር የግልግል ኮሚቴ በማቋቋም ጉዳዮ ን በሰላም መፍታት እንዲቻል እስካሁን የተቋረጠው የተጨዋቾች ደመወዝ በ10 ቀን ውስጥ እንዲከፈልና ክፍያው የማይፈጸም ከሆነ ከፌዴሬሽኑ ምንም አይነት ግልጋሎት ክለቡ የማያገኝ መሆኑ በላከው ደብዳቤ አስታውቋል።


አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...