ሀትሪክ በነገው እትም
ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገው እለት በገበያ ላይ ስትውል የሚከተሉትን ጉዳዮች ይዛ በመውጣት ለንባብ ትበቃለች፡፡ ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት ባተረፈላት THE BIG INTERVIEW አምዷ “መቐለ 70 እንደርታ የክቡር ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ወኪል አይደለም፤
በርሳቸው አሳቦ እኛን መሳደብና መደብደብም ተገቢ አይደለም…”
ሉን የሚከፋን ተዋጊዎች ስላልሆንን ነው፤ የፖለቲካ
ሰዎች አይደለንም በዚህ አትጥሩን እኛ የስፖርት ሰዎች ነን”
“የመቐለ ህዝብ የራሱን ክለብ እስኪያገኝ ድረስ የቡና ደጋፊ ነበር…” በሚል የክለቡ እግር ኳስ ስራ አስኪያዥ ከሀትሪክ ጋዜጣ የቀረበላቸውን ድፍረት የተሞላበት ጥያቄ እሳኛውም በድፍረት የመለሱ ሲሆን ከዛ ውጪምይቀጥላል”
በአስቸኳይ የተጠራው የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ
በፕሬዝዳንቱ ኢሳያስ ጅራ ትዕዛዝ አዘል ንግግር ስለመጠናቀቁ እና የተቋረጠው ሊግ ሊጀመር ስለመሆኑ ታስነብቦታለች፡፡
ሀትሪክ በባህር ማዶ ዘገባዋም ክሪስ ስሞሊንግ ከማንቸስተር ሲቲ ጋር ኦልድትራፎርድ ላይ የሚያደረጉት ጨዋታ እየናፈቀው ስለመሆኑ የሪያል ማድሪዱ አዲሱ ፈራሚ ስለሆነው ሄዲን አዛርድን ሌሎችም ዘገባ አላት፤ የነገዋ ሀትሪክ አታምልጦት ከዛ ውጪም ሌሎች ያልተሰሙ ዘገባዎችን ሀትሪክ ነገ ማለዳ ይዛ እጅዎ ትገባለች፡፡
የሀትሪክን ትኩስ የሆኑ መረጃዎቿን ከጋዜጣዋ በተጨማሪ በርካታ ተከታታዮች ባሏት hatricksport.com ድረ-ገፃችን ላይም ያገኛሉ። ይጎብኙን፡፡
የሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ የነገው የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል፡፡
ሀትሪክ በነገው እትም ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገው እለት በገበያ ላይ ስትውል የሚከተሉትን ጉዳዮች ይዛ በመውጣት ለንባብ ትበቃለች፡፡
Hatricksport team