By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአዳማ ከተማ ምክትል አሰልጣኝና የቡድኑ ሰርቪስ ቡድኑ ያረፈበት ሆቴል ባለመከፈሉ ድሬ ላይ ታገቱ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአዳማ ከተማ

የአዳማ ከተማ ምክትል አሰልጣኝና የቡድኑ ሰርቪስ ቡድኑ ያረፈበት ሆቴል ባለመከፈሉ ድሬ ላይ ታገቱ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

*….. ከአራት ሚሊዮን ብር ቀላይ ይጠበቅባቸዋል….

 

“”አሰልጣኙ ድሬዳዋ ያሉት ያለብንን ሂሳብ ለመክፈልና ለማወራረድ እንጂ ተይዘው አይደለም”

አቶ አምበስ መገርሳ

- ማሰታውቂያ -

/ የአዳማ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ/

አዳማ ከተማ  ያረፈበትን  ሆቴል ትሪያንግል ክፍያ ባለመፈጸሙ  ምክንያት የቡድኑ ምክትል አሰልጣኝ አብዲ ቡሊና የክለቡ ሰርቪስ  ከሆቴሉ እንዳይወጡ  መታገታቸው ተሰማ።

 

16ቱ  የሊጉ ክለቦች በድሬዳዋ  ሰባት ጨዋታ አድርገው በቀጣዩ ሳምንት በሀዋሳ ለማቀጥለው 23″ኛው ሳምንት ጨዋታ በሚዘጋጁበት በአሁኑ ወቅት  ክለቡ መክፈል የነበረበትን ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ በወቅቱ መክፈል ባለመቻሉ  የአዳማ ምክትል አሰልጣኝና ሰርቪሱ በሆቴሉ እንዲቆዩ ከከተደረገ ዛሬ አራተኛ ቀን እንደሆነ  ከታማኝ ምንጭ የተገኘ መረጃ ያስረዳል።።

 

መረጃዎች እንደሚገልጹት የሆቴሉ ማናጅመንት  ሙሉ ቡድኑን ለማቆየት አስቦ የነበረ ቢሆንም  አሰልጣኙ አብዲ ቡሊ አመራርም በመሆናቸው የቡድኑ አባላት እንዳይጉላሉ በሚል ሃላፊነተን ለመውሰድ በመወሰናቸው ሌሎቹ የቡድኑ አባላት ለተቀው ለቀጣዩ የሊጉ ፍልሚያ  ሀዋሳ ይገኛሉ።

 

በጉዳዩ ዙሪያ ምላሻቸውን የሰጡት የክለቡ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አምበስ  መገርሳ ግን መረጃው ውሸት ነው አሰልጣኙ ድሬዳዋ ያሉት ያለብንን ሂሳብ ለመክፈልና ለማወራረድ ነው” ሲሉ አምላሽ ሰጥተዋል። ክለቡም ክፍያውን እንደሚፈጽም በደብዳቤ ማረጋገጫ ለሆቴሉ  መስጠቱም ተሰምቷል።

 

አምናም በተመሳሳይ ሁኔታ በባህርዳር እና በድሬዳዋ  ያረፉበት ሆቴል ዋና አሰልጣኙ ይታገሱ እንዳለን የያዘ ሲሆን አሁን ምክትል አሰልጣኙ አብዲ ቡለን  በመያዣነት  ማቆየቱ አነጋጋሪ ሆኗል።

 

በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት አዳማዎች  ከውስጥም ከውጪም ትልቅ ጫና ቢኖርባቸውም  በእስካሁኑ 22 ጨዋታ 34 ነጥብና 4 ግብ ይዘው 6ኛ ደረጃ መገኘታቸው ትልቅ ሙገሳ እያስቻራቸው ነው።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተጨዋቾች የዝውውር ድርድር እንዲቆም አዘዘ
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሁለተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎችከ 20 ዓመት በታች ሴቶች

የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለአለም ዋንጫ ለማለፍ 180 ደቂቃ ብቻ ቀርቷቸዋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 4 years ago
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
የጨዋታ ዘገባ | ስሑል ሽረ እና ጅማ አባጅፋር ነጥብ ተጋርተዋል
ወልድያ ስፖርት ክለብ  በ 3 ተጨዋቾቹ ላይ  ከፍተኛ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ፡፡
“ፋሲል ከነማ ጥንካሬውን በሚገባ አሳይቷል፤ የእዚህ ዓመት ዋንጫም ይገባዋልና ሊያነሳ ተቃርቧል”በዛብህ መላዮ /ፋሲል ከነማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?