መነሻ ገጽ ባየርሙኒክ አካዳሚ ባየር ሙኒክ እና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የእግርኳስ ልማት ትብብር ተፈራረሙ
ባየርሙኒክ አካዳሚዜናዎች

ባየር ሙኒክ እና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የእግርኳስ ልማት ትብብር ተፈራረሙ

አጋራ
አጋራ

የጀርመኑ ባየር ሙኒክ እግር ኳስ ክለብ እና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለሶስት አመታት የሚቆይ የእግርኳስ ልማት ትብብር ዛሬ በአዲስአበባ ተፈራርመዋል::

የባየር ሙኒክ እግርኳስ ክለብ በተለያዩ ሀገራት የታዳጊዎች እግርኳስ ማሰልጠኛ ማእከላትን መክፈቱና ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር ዛሬ ያደረጉት ስምምነት የመጀመሪ አለመሆኑም ተነግሯል ።

የባየር ሙኒክ እግርኳስ ክለብ ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር ባደረገው ስምምነቱ መሰረት ክለቡ የ17 አመት በታች ታዳጊዎች ማሰልጠኛ ማእከልን በኢትዮጵያ የሚከፍት ሲሆን በተጨማሪም ኢትዮጵያውያን የቴክኒክ እና የአስተዳደር ባለሙያወች ተጨማሪ ስልጠናወችን በኢትዮጵያ እና በጀርመን እንዲያገኙ የሚደረግ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ክለቡ ኢትዮጵያውያን እንደ ጀርመኖች እንዲጫወቱ ሳይሆን ያላቸውን ጥሩ ተሰጥኦ የበለጠ ለማበልጸግ መስራት ፍላጎቱ እንደሆነም ተነግሯል ፡፡

የስምምነቱን መጀመር አስመልክቶ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሸነር እና የክለቡ ተወካዮች በተገኙበት በስምንት የአዲስ አበባ ታዳጊ ቡድኖች መካከል የእግር ውድድር ተካሂዷል፡፡

source ©Liyusport

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...