የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት አይካሄዱም፡፡የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑም 16ቱን ክለቦች አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል፡፡
በኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በአንዳንድ ስታዲዬሞች እየተፈጠሩ ባሉ ጉዳዬች ምክንያት የ23ኛው ሳምንት መርሃ ግብር ጨዋታዎች እንደማይካሄዱ የተነገረ ሲሆን ከዚህ ባሻገር በቀጣይም የኘሪምየር ሊጉ እጣ ፋንታ በተጠራው አስቸኳይ ስብሰባ በምክክር እንደሚወሰንም ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የጠራው ስብሰባ ሀሙስ ሚያዚያ 25/2010 ዓ/ም በጁፒተር ሆቴል ይካሄዳል፡፡
አስተያየት ይስጡ