መነሻ ገጽ ኳታር 2022 የኢትዮጵያና ሌሴቶ ጨዋታ የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል
ኳታር 2022ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያና ሌሴቶ ጨዋታ የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

አጋራ
አጋራ

 

ለ2022 የኳታር ዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ነሐሴ 29 በባህርዳር ስታድየም ሚካሄደው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የሌሴቶ ጨዋታ በአማራ መገናኛ ብዙሃን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ሚያገኝ ይሆናል።

በባህርዳር ስታድየም ሚካሄዱ የብሄራዊ ቡድን እና የክለቦች ጨዋታ በቀጥታ እያስተላለፈ ሚገኘው አማራ ቲቪ ነሐሴ 29 ሚካሄደውን ጨዋታ በቀጥታ ለኢትዮጵያ ህዝብ እንደሚያደርስ አስታውቋል።

በባህርዳር በመከተም ዝግጅቱን እያደረገ ሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሱራፈፌ ዳኛቸውን በግል ምክንያት፣አምሳሉ ጥላሁን በጉዳት ለጨዋታው አይጠቀምም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...