መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና የኢትዮጲያ ቡናና የወልዋሎ አዲግራት ጨዋታ ተራዘመ
ኢትዮጵያ ቡናወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጲያ ቡናና የወልዋሎ አዲግራት ጨዋታ ተራዘመ

አጋራ
አጋራ

በዮሴፍ ከፈለኝ

የፊታችን ቅዳሜ ሊካሄድ ቀን የተቆረጠለት የ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ጨዋታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ
የቡናን የተወሰኑ ደጋፊዎች ወደባህርዳር ለመውሰድ
በዝግጅት ላይ በመሆናቸው ጨዋታው እንዲራዘም
ያቀረቡት ጥያቋ ተቀባይነት አግኝቷል።
ም/ል ከንቲባው የስፖርታዊ ጨዋነት ለማስፈን እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ወደተለያዩ ከተሞች ደጋፊዎችን ለመውሰድና ክልላዊ ስሜትን አስወግዶ ኳሱን የሰላም መድረክ ለማድረግ የገቡትን ቃል
ወደተግባር ለመቀየር የተነሱ ሲሆን ባህርዳር የጉዞው
መጀመርያ ሆናለች።
ፌዴሬሽኑም የከንቲባውን ድጋፍ በደስታ የተቀበለው ሲሆን ሊግ ኮሚቴ አባላት ለነገ 6 ሰአት ስብሰባ መጠራታቸው ታውቋል።

ኢትዮጲያ ቡና 2ቱንም ጨዋታ ሲያሸንፍ ወልዋሎዎች
ሁለቱንም ጨዋታ ሲሸነፉ አንድም ጎል አላስቆጠሩም።2ኛ እና 16 ኛ ሆነው የሚገኙት የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ መቼ ይካሄዳል የሚለው ነገ የሚወሰን ይሆናል።
በበርካቶች እንደሚደገፍ የሚጠበቀው የከንቲባው ጥረት እንዲሳካ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትብብር
ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...