መነሻ ገጽ አፍሪካ የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድኖች የወዳጅነት ጨዋታዎችን ያካሂዳሉ !
አፍሪካዜናዎች

የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድኖች የወዳጅነት ጨዋታዎችን ያካሂዳሉ !

አጋራ
አጋራ

ለመጪው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ ሀገራት ከወዲሁ የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ ።

ይህንንም ተከትሎ በጠንካራ ሊጓ የምትታወቀው ደቡብ አፍሪካ በኮሳፋ ዞን ውስጥ ከሚገኙ ሁለት ሀገራት ጋር በመጪው መስከረም 27 እና ጥቅምት 1 የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማድረግ ከወዲሁ በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ይፋ አድርገዋል ።

የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ቱኒዚያ ከጎረቤት ሀገር ሱዳን እና ናይጄርያ ጋር በቀጣይ ወር ለመጫወት ቀነ ቀጠሮ መያዛቸው ተሰምቷል ።

በኢትዮጵያ ምድብ የምትገኘው ኮት ዲቯር ከቱኒዚያ እና ናይጄርያ ጋር የወዳጅነት ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ይፋ ተደርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...