ከሳምንታት በፊት ክለቡን ለመልቀቅ የመልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡት ከነአን ማርክነህ ፤ ምኞት ደበበ እንዲሁም ዳዋ ሆቴሳ ክለቡን በዝውውር መስኮት እንደማይለቁ የቡድኑ መሪ አቶ ግርማ ታደሰ አስታውቀዋል ::
አያይዘውም ሲገልፁ ” ተጫዋቾቹ ከአዳማ ከተማ ጋር ቀሪ ኮንትራት እስካላቸው ድረስ ክለቡን ለቀው የትም እንደማይሄዱ ገልፀዋል ::
አዳማ ከተማ ለሶስቱም ተጫዋቾች የ2011 የውድድር ዘመን ቀሪ የ3 ወር ደሞዝ እንዳለተከፈላቸው ሀትሪክ ስፖርት አረጋግጣለች ።
አስተያየት ይስጡ