መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ የአዳማ ወሳኝ ተጫዋቾች ክለቡን አይለቁም !
አዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የአዳማ ወሳኝ ተጫዋቾች ክለቡን አይለቁም !

አጋራ
አጋራ

ከሳምንታት በፊት ክለቡን ለመልቀቅ የመልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡት ከነአን ማርክነህ ፤ ምኞት ደበበ እንዲሁም ዳዋ ሆቴሳ ክለቡን በዝውውር መስኮት እንደማይለቁ  የቡድኑ መሪ አቶ ግርማ ታደሰ አስታውቀዋል ::

አያይዘውም ሲገልፁ ” ተጫዋቾቹ ከአዳማ ከተማ ጋር ቀሪ ኮንትራት እስካላቸው ድረስ ክለቡን ለቀው የትም እንደማይሄዱ ገልፀዋል ::

አዳማ ከተማ ለሶስቱም ተጫዋቾች የ2011 የውድድር ዘመን ቀሪ የ3 ወር ደሞዝ እንዳለተከፈላቸው ሀትሪክ ስፖርት አረጋግጣለች ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...