By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአበበ ቢቂላ የጤና ቡድን ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ ሰጠ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

የአበበ ቢቂላ የጤና ቡድን ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ ሰጠ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
Share
SHARE

 

መላው የስፖርት ቤተሰብ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ርብርብ እያደረገ ነው፡፡ የአገርን መልካም ስም ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ ስራ እየሰራ ያለው የአበበ ቢቂላ የጤና ቡድን ቫይረሱ አሳሳቢ መሆኑን በመረዳት የሚጠበቅበትን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቶ ከአባላቱ የሰበሰበውን ወደ መቶ ሺህ ብር የሚጠጋ የምግብና የንጽህና ቁሳቁስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ዛሬ አስረክቧል፡፡

የአበበ ቢቂላ የጤና ስፖርት ቡድን ማኅበር በ2006 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን በምሥረታው ዓመት በሙኒክ ጀርመን፣ በ2007 በፍራንክፈርት ጀርመን፣ በ2008 በዘ ሄግ ሆላንድ፣ በ2009 በሮም ጣልያን፣ በ2010 በስቱትጋርት ጀርመን እንዲሁም ባለፈው ዓመት በዙሪክ ስዊዘርላንድ በተካሄዱ የአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌስቲቫሎች ላይ ተሳትፎ ጥሩ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ በተጨማሪም እ.አ.አ. በ2007 በዴንቨር እና እንዲሁም በ2008 በቨርጂንያ አሜሪካ በተካሄዱት የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌስቲቫሎች ላይ ተሳትፎ ተመልሷል፡፡

- ማሰታውቂያ -

ከዚያ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስፔን ማድሪድ እንዲሁም ወደ ቶኪዮ ጃፓን የመጀመሪያ በረራውን ሲጀምር የቡድኑ ሙሉ አባላት በቀዳሚዎቹ በረራዎች በመጓዝ የቀናት ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የጤና ቡድኑ በተጓዘባቸው ቦታዎች ሁሉ የከተማውን ብሎም የሃገሪቱን ስም ለማስጠራት ከፍተኛ ጥረቶችን አድርጓል፡፡ በተለይ ለ15 ዓመታት በአውሮፓ ከተሞች ሲካሄድ የቆየውን በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን የባህልና የስፖርት ፌስቲቫል በቀጣይ ዓመታት በአዲስ አበባ እንዲከናወን ጥያቄ አቅርቦ ለማሳካት እንቅስቃሴ እያደረገ ላይ ይገኛል፡፡ ይህንንም በማሳካት በሺዎች የሚቆጠሩ በአውሮፓ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወደ መዲናችን መጥተው የሚወዳደሩበት ግዙፍ ዝግጅት ያከናውናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article “በኢት.ቡና ደጋፊዎች መዝሙር ታጅቦ መጫወት በጣም ናፍቆኛል”ፈቱዲን ጀማል
Next Article የኢትዮጲያ ቡና ደጋፊዎች እርዳታ እየሰጡ ነው

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

የጨዋታ ዘገባ |ሀይቆቹ ቡናማዎቹን ረተዋል !

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
“በአውሮፓ ሊግ ለክለቤ ቋሚ ተሰላፊ ተጨዋች ሆኜ የሀገሬን ስም ማስጠራት እፈልጋለሁ”      ቢንያም በላይ (ኬ.ኤፍ. ሴከንደርብዮ ኮርሲ /አልባኒያ/)
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ሲዳማ ቡና ከ ወልዋሎ አዲግራት .ዮ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በአሜሪካ የዋሊያዎቹ ጉዞ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጠ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?