መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና የአመቱን ፈጣን ጎል አስቆጥሪነት ሪከርድ ተሰበረ
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የአመቱን ፈጣን ጎል አስቆጥሪነት ሪከርድ ተሰበረ

አጋራ
አጋራ

 

አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ የሊጉን ፈጣን ጎል አስቆጥሯል።

 

አሁን ሀዋሳ ላይ እየተደረገ ባለው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 1-0 እየመራ ይገኛል በዚህ ጨዋታ አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ ዳዊት ተፋራ ያቀበለውን ኳስ ተጠቅሞ በግንባሩ ገጭቶ ግብ በማድረግ በእዮብ አለማየሁ ተይዞ የነበረው የፈጣን ግብ አግቢነት ሪከርድ ሰብሯል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...