"የሲዳማ ቡና ቆይታዬ አሁን ላይ እርግጠኛ ሆኜ መናገር ባልችልም ልቤ ግን ሲዳማ ቡና ነው ያለው።" "የሙልጌታ ምህረትን አይነት የጨዋታ ዘይቤ ይዤ ነው መጫወት...
ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በዚህ ሳምንት ደሞዝ ለመክፈል የሚያስችለው የሰባት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አግንቷል። ክለቡ ዛሬ ከከተማ አስተዳደሩ የሁለት ሚሊዮን ከአዲግራት ዩንቨርሲቲ ደግሞ የአምስት...
የወላይታ ድቻ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች በኮሮና ቫይረስ ውድድሮች ከተቋረጡ ጀምሮ የሶስት ወር ደሞዛቸው ባለመከፈሉ ምክንያት ቅሬታቸውን አሰምተዋል። በሀገራችን ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ...
የድሬዳዋ ከተማ ቡድን አባላት የደም ልገሳ በጎ ተግባር አድርገዋል። በአለማችን እንዲሁም በሀገራችን በመስፋፋት የሰው ሂይወት እየቀጠፈ የሚገኘው ኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በሀገራችን...
👉👉 "ከኔ ይልቅ ጓደኛዬ ሲያገባ ነው ደስ የሚለኝ።" 👉👉 "እረፍቴን በግሌ አንዳንድ እንቅስቃሴዎች በማድረግ ነው የማሳለፈው።" 👉👉 "በሽታውን እግዚአብሔር እስኪያስወግድልን አስገዳጅ ነገሮች ካልገጠሙን...
የስሑል ሽረ ዋና አሰልጣኝ በግላቸው በአዳማ ከተማ ድጋፍ አድርገዋል። በአሁኑ ሰዓት አለምን እያስጨነቀ ያለውን የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን ለመከላከል የተየያዩ የስፖርት ቤተሰቦች...
ሀዋሳ ከተማ የሚገኙ ከፕሮጀክት እስከ ፕሪሚየር ሊግ ያሉ አሰልጣኞች ለኮረና ቫይረስ ቅድመ መከላከል የሚውል የተለያዩ ለምግብ ግባአትነት የሚውል ቁሳቁሶችን ከራሳቸው እና ከከተማው በጎ...
🔑 ለኔ አርአያዬ የቅዱስ ጊዮርጊሱ ግብ ጠባቂ ለአለም ብርሀኑ ነው 🔑እግዚአብሄር የኮሮና ወረርሺኝ በሽታ እንዲያጠፋልን በጋራ እንፀልይ። 🔑ለምን ለብሄራዊ ቡድን አልተመረጥኩም የሚል ምንም...
በሀዋሳ ከተማ ከፕሪምየር ሊግ አሰልጣኞች ጀምሮ እስከ ፕሮጀክት አሰልጣኞች ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚያስችል ቁሳቁሶችን ነው ከነገ ጀምረው የሚያከናውኑት። አሰልጣኞቹ በዋነኝነት ለጎዳና ተዳዳሪዎች...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident