የትግራይ እግር ኳስ ፌደሬሽን ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በ9ኛው ሳምንት ጨዋታ ባህርዳርን ገጥሞ 3-2 በሆነ ውጤት መሸነፉ የሚታወስ ነው።
ሆኖም ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በዳኝነት እና በስፖርታዊ ጭዋነት በደል ደርሶበታል ሲል ነው ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የቅሬታ ደብዳቤ ያስገባው።
ለፌደሬሽኑ የላከው የቅሬታ ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል 👇

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ