መነሻ ገጽ ዜናዎች የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊከፈት ቀናቶች ቀርተውታል
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊከፈት ቀናቶች ቀርተውታል

አጋራ
አጋራ

 

የ2012 የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ውድድር የ2ኛ ዙር የተጫዋቾች ዝውውር ሰኞ የካቲት 16 ይጀምራል።

በዓለም አቀፋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማህበር (ፊፋ) ደንብ መሠረት የእግር ኳስ ተጫዋቾች ዝውውር በየዓመቱ በሚካሄዱ ውድድሮች በሁለት ዙር ዝውውሩ ይከናወናል፡፡
የ1ኛ ዙር የተጨዋቾች የዝውውር ጊዜ የመጀመሪያው ዙር ውድድር ከመጀመሩ በፊት ተጀምሮ ለሦስት ወራት ብቻ የሚከናወን ሲሆን፣ የ2ኛው ዙር የዝውውር ጊዜ ደግሞ የመጀመሪያው ዙር ውድድር እንደተጠናቀቀ ተጀምሮ ለአንድ ወር ይካሄዳል፡፡

ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የ2ኛው ዙር የተጫዋቾች የዝውውር ጊዜ ከየካቲት 16 እስከ መጋቢት 16 ድረስ ለአንድ ወር የሚቆይ ይሆናል፡፡ ሀትሪክ ስፖርትም የዝውውር መስኮት ጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚከናወኑትን ዝውውሮች ወደናንተ የምናደርስ መሆኑ ከወዲሁ ለመግለፅ እንወዳለን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...