By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የብሔራዊ ስታዲየም ሁለተኛ ምዕራፍ ግንባታ ለማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርዓት በሸራተን አዲስ ተካሄደ ።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

የብሔራዊ ስታዲየም ሁለተኛ ምዕራፍ ግንባታ ለማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርዓት በሸራተን አዲስ ተካሄደ ።

hatricksport team
hatricksport team 6 years ago
Share
SHARE

 

ለሁለተኛ ምዕራፍ ግንባታ እና ለማጠቃለያ ስራውን ለማከናወን 5.57 ቢሊዮን ብር እንደሚፈጅ ታውቋል ፡፡

መጋቢት 14/2012 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ገርጂ አካባቢ በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ስራ ተቋራጭነት በMH ኢንጅነሪንግ አማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው ብሔራዊ ስታዲየም በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተገነባ ይገኛል ፡፡

- ማሰታውቂያ -

የመጀመሪያው ምዕራፍ ከስታዲየሙ ሜዳ ሳር የማልበስና የመሮጫ ትራክ በስተቀር በውሉ መሠረት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቋል ፡፡

ለዚህም 2.47 ቢሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል ፡፡

የሁለተኛ ምዕራፍ ግንባታ ለማስጀመር ኮሚሽኑ በዛሬው ዕለት ከተቋራጭ ድርጅቱ ጋር የፊርማ ስነ ስርዓት አካሂዷል ፡፡

የ2ኛው ምዕራፍ ግንባታ ለማካሄድ እና አጠቃላይ ስራውን ለመስራት 900 ቀናት ይፈጃል ተብሎ ይታሰባል ።

ብሔራዊ ስታዲየሙ ከ62 ሺ በላይ ተመልካች የመያዝ አቅም ያለው ሲሆን በመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ከተካተቱት ውስጥ ከ30 በላይ የሚዲያ ክፍሎች፣ጋዜጣዊ መግለጫ አዳራሾች፣ የክብር እንግዶች ማረፊያዎች ፣ አሳንሰሮች ፣ የተለያዩ ደረጃቸውን የጠበቁ ካፌዎች እና ሬስቶራንቶች ፣ ከ1000 በላይ መፀደጃ ክፍሎች ፣የፍሳሽ ማስወገጃ ፣ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ተጠናቀዋል።

በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ ከሚካተቱት ሥራዎች መካከል የመጫወቻ ሜዳውን ሳር ማልበስ፣ የመሮጫ ትራክ ማንጠፍ፣ የስታዲየሙን ጣሪያ ማልበስና ወንበር መግጠም ፣ሰው ሰራሽ ሀይቅ፣ የሄሊፕተር ማረፊያ፣ ዘመናዊ የደህንነት ካሜራ ፣ ሳውንድ ሲስተም ፣ የፓርኪንግ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች፣ የመለማመጃ ሜዳዎች እና ሌሎች ስራዎች የሚያጠቃልል ይሆናል ፡፡

የሁለተኛ ምዕራፍ ግንባታውን ለማከናወን ከ5.57 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚፈጅ ታውቋል ።

ስታዲየሙን ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ መንግስት ከ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ይሆናል።

አጠቃላይ ፕሮጀክቱም 48.8 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን ስታዲየሙ ብቻውን 95,000 ካሬ ሜትር ይሸፍናል ፡፡

ምንጭ-ፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን ገጽ…

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሀትሪክ ስፖርትን ነገም ይጠብቋት ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣዎ ነገም በተለያዩ የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ ዘገባዎቿ ከተፍ ብላ ለእርስዎ ውድና የተከበሩ አንባቢዋ ገበያ ላይ ትቀርባለች።
Next Article የሊግ ካምፓኒ ኃላፊዎችና የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ከDSTV ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸው ቅሬታን ፈጥሯል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ የሱራፌል ዳኛቸውን ውል አራዝሟል

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
ባምላክ ተሰማ የካፍ ቻምፕየንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታን ይመራል
የኢት.እግር ኳስ ፌዴሬሽን አራት ክለቦችን አገደ
ዮናስ በርታ ወደ አንድ ክለብ ለመግባት ከጫፍ ደርሷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?