መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ሰብሳቢ ካፍ ባደረገላቸው ግብዣ ወደ ጋቦን ትናንት ምሽት አመሩ
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ሰብሳቢ ካፍ ባደረገላቸው ግብዣ ወደ ጋቦን ትናንት ምሽት አመሩ

አጋራ
አጋራ

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ሰብሳቢ እና የካፍ ኢንተር ክለብ ኮምፒትሽን አባል የሆኑት ኢትዮጵያዊው አቶ አብነት ገ/መስቀል ካፍ ባደረገላቸው የክብር ግብዣ ትናንት ምሽት ወደ ጋቦን ተጒዙ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢሳ ሃያቱን ጨምሮ ከካፍ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ጤናማ ግንኙነት እየመሰረቱና ዕዉቅና እያገኙ የመጡት አቶ አብነት በጋቦን ቆይታቸው የሩብ ፍፃሜ  እና የፍፃሜ ጨዋታን ከመከታተላቸው ውጪ ከካፍ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር  አ.አ ላይ ሰለሚካሄደው ምርጫና ዝግጅት እንደሚወያዩም ታውቋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...