By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ ውሳኔ አሳለፈ !
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ ውሳኔ አሳለፈ !

kidus Yoftahe
kidus Yoftahe 6 years ago
Share
SHARE

 

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሰበታ ከተማ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በተጋጠሙበት ዕለት ከጨዋታው ፍፃሜ በኋላ ተጨዋቾች በክብር ትሪቡን በመውጣት ላይ እያሉ
1.ዮሴፍ ኪዳነማርያም
2.አማኑኤል መውጫ

የተባሉ የክለቡ አባላት ሆን ብለውና ተዘጋጅተው ሳላሀዲን ሰይድ የተባለውን ተጨዋች ከጀርባው መተውታል፡፡ ግለሰቦቹ ወዲያውኑ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወደ ለገሀር ፖሊስ ጣቢያ ተወስደዋል፡፡

ይህን መሰል ጥቃት ከደጋፊዎች ይፈፀምብኛል ብሎ ያላሰበው ሳላሀዲን ሰይድ በንዴትና በቁጭት ውለታዬ ይሄ ይሁን ብሎ ከቁጥጥር ውጭ መውጣቱ ታይቷል፡፡

- ማሰታውቂያ -

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ሥራ አመራር ቦርድ መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ በጉዳዩ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ሁለቱም አባላት ልማደኛ አጥፊዎች መሆናቸውን በመገንዘብ፣ ርምጃ ካልተወሰደባቸው ሊያደርሱ የሚችለትን መጠነ ሰፊ ጥቃት በማጤን፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ11 የአባልነት ግዴታዎች
ማንኛውም አባል በተራ ቁጥር 11.3 የማህበሩን ዓላማዎች የሚፃረር፣ ወይም የማህበሩን ጥቅሞች የሚጐዳ፣ መልካም ስምና ዝናውን የሚያጠፋ ወይም ዓላማዎቹን የሚያደናቅፍ ማንኛውንም ተግባር ከመፈፀም መቆጠብ አለበት የሚለውን ጥሰው፣ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት በመፈፀማቸው በማህበሩ ደንብ ስለመውጣትና መወገድ በአንቀጽ 12 ተራ ቁጥር 12.2 በተደነገገው ላይ ሥራ አመራር ቦርዱ ከአባልነት ሊሰርዝ ወይም ሊያስወግድ ይችላል በሚለው መሠረት ሁለቱም አባሎች ከአባልነት እንዲሰረዙ ወስኗል፡፡

Via – st George fc offical page

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By kidus Yoftahe
Follow:
Hatricksport website Editor
Previous Article ብሩክ ገብረአብ ለደደቢት ፈርሟል !
Next Article ወልዋሎ ከሶስት ተጨዋቾቹ ጋር ለመለያየት ከስምምነት ደርሷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋርቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ወጣቱ መሀመድ ኑር ጅማ አባጅፋርን ተቀላቀለ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኙን እያስተዋወቀ ነው
ኢትዮጵያ ቡና ተጨማሪ ተጨዋች አስፈረመ !
የአሸናፊ በጋሻው የምስጋናና የዕውቅና መርሃግብር ተካሂዷል
ፋሲል ከነማ የሁለቱን የዉጭ ሀገር ተጫዋቾች ዉል አድሷል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?