መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ የሐትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብ – ኦኪኪ አፎላቢ
መቐለ 70 እንደርታየሐትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሐትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብ – ኦኪኪ አፎላቢ

አጋራ
አጋራ

ይህ የሀትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብ ምርጫ ጨዋታውን በሚመለከቱ ሪፖርተሮች ተጫዋቾች የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ማእከል አድርጎ የሚከናወን ምርጫ ነው።

ትግራይ ስታድየም ላይ የተካሄደው የመቐለ 70 እንደርታና የሀዋሳ ከተማ ጨዋታ በባለሜዳዎቹ ከፍተኛ ብልጫ አሸናፊነት መጠናቀቁ ይታወሳል። ሀትሪክ ስፖርትም ክለቡ መቐለ 70 እንደርታ ከተከታታይ ሁለት ሽንፈቶች በኃላ ወደ ድል እንዲመለስ ከፍተኛ ድርሻ የነበረውን ናይጀርያዊ አጥቂ ኦኪኪ ኦፎላቢን የጨዋታው ኮከብ ብላ መርጣለች።

ጨዋታው ላይ ሥስት ግቦችን አስቆጥሮ ሀትሪክ መስራት የቻለው ኦኪኪ ኦፎላቢ ከግቦቹ በተጨማሪ መደ መሀል እና መስመር እየወጣ ከሌሎች የቡድኑ አጋሮቹ ጋር የነበረው ቅንጅት የሀዋሳ ተጨዋቾችን ያስቸገረ ነበር።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...