መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ የሎዛ አበራ ሁለት ግቦች የቢርኪርካራ በዓመቱ ያለመሸነፍ ግስጋሴን አስቀጥለዋል
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

የሎዛ አበራ ሁለት ግቦች የቢርኪርካራ በዓመቱ ያለመሸነፍ ግስጋሴን አስቀጥለዋል

አጋራ
አጋራ

 

ትላንት ምሽት በሜዳቸው ኪርኮፕ ዩናይትድን ያስተናገዱት ቢርኪርካራዎች ሎዛ ኣበራ እና ስቴፍ ፋሩግያ እያንዳንዳቸው ባስቆጠርዋቸው ሁለት ግቦች ታግዘው አሸንፈዋል።በመጀመርያው አጋማሽ ያለ ግብ የተጠናቀቀው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በሁለተኛው አጋማሽ አራት ግቦችን ሲያስተናግድ የግብ አዳኝዋ ሎዛ ኣበራ በ54ኛው እንዲሁም በ86ኛው ደቂቃ ሁለት ግቦችን አስቆጥራለች።

ውጤቱን ተከትሎ ቢርኪርካራዎች በ2019 ያለመሸነፍ ግስጋሴያቸውን ሲያስቀጥሉ ኢትዮጵያዊታ ሎዛ አበራም በሊጉ ያስቆጠረቻቸውን ግቦች ወደ 19 ከፍ በማድረግ የቢኦቪ የሴቶች ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ሠንጠረዥን እየመራች ትገኛለች።ከቀናት በፊት የሱፐር ካፕ ዋንጫን ያነሱት ቢርኪርካራዎች ቢኦቪ ተብሎ የሚጠራውን የማልታ የሴቶች ፕሪምየር ሊግን ሰፊ ሊባል በሚችል የነጥብ ልዩነት እየመሩ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...