መነሻ ገጽ ዜናዎች የሀዘን ዜና | ፌዴራል ረዳት ዳኛ ብርሃኑ ኢቱ በመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ ….
ዜናዎች

የሀዘን ዜና | ፌዴራል ረዳት ዳኛ ብርሃኑ ኢቱ በመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ ….

አጋራ
አጋራ

 

ቦሌ አራብሳ ከሚገኘው ቤቱ ለልምምድ የወጣው አርቢትሩ ከወጣበት ሳይመለስ ቀርቷል፡፡ በደረሰበት የመኪና አደጋ ህይወቱ ያለፈው ረዳት ዳኛ የከፍተኛ ሊግን በሙያው ሲያገለግል ቆይቷል፡፡አሁን በቅርብ ጓደኞቹ በተገኘ መረጃ አስክሬኑ ለምርመራ ምኒሊክ ሆስፒታል ይገኛል ተብሏል፡፡

በከፍተኛ ሊግ ረዳት አርቢትር ሆኖ ሲያገለግል የነበረው ፌዴራል ረዳት ዳኛ ባለትዳርና የአንድ ልጅ አባት ነበር፡፡ ሀትሪክ ስፖርት  በረዳት ፌዴራል አርቢትር ብርሃኑ ህልፈት የተሰማንን ሀዘን እየገለጽን ለባለቤቱ ለቤተሰቦቹ ለጓደኞቹና ለቅርብ ሰዎቹ መጽናናትን እንመኛለን፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...