መነሻ ገጽ የዝውውር ዜናዎች ዝውውር | አቅሌሲያስ ግርማ ለመከላከያ ፊርማውን አኑሯል 
የዝውውር ዜናዎች

ዝውውር | አቅሌሲያስ ግርማ ለመከላከያ ፊርማውን አኑሯል 

አጋራ
አጋራ

  የጅማ ከተማ የፊት መስመር አጥቂ አቅሌሲያስ ግርማ ለሁለት ዓመት የፊርማ ስምምነት መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡

የአንድ አመት የፊርማ ስምምነት እያለው የውድድር ዘመኑን ከጅማ ጋር ያጠናቀቀው አቅሌሲያስ መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡   ጅማ ከተማ ወደ ፕሪሜየር ሊጉ እንዲያድግ ካደረጉ የፊት መስመር ተጫዋቾች ጉልህ ሚና የነበረው ነው፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መሳይ አያኖ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡና የግብ ዘብ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው...

አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...